#ትዕንቢታዊ_ንግግር ... ሁሉም አኩራፊ ፤ ሁሉም ነፃ አውጪ ነኝ ባይ፤ ሁሉም ተሳዳቢ እና ተቺ ወርቅ ቢያነጥፉለት ፋንዲያ ነው የሚል፤ ምን አደረጋችሁልኝ እንጂ እኔ ምን አደረኩ የሚለው ጥቂት በሆነበት ሁኔታ ውስጥ ምን ተአምር እንድንሰራ ይጠበቅብናል ጓዶች?ሀገራችን ኢትዮጵያ ክብሯ ስሟ ሲጠፋ ሀገር በዘር እና በጎሳ ስትከፋፈል የማንም ወንበዴ መጫወቻ ሆና ስታዩ እምዬ ኢትዮጵያ ስትዋረድ ያን ጊዜ እኛን ታመሰግናላችሁ። ��� ሌ/ኮ መንግስቱ ሀይለማርያም በ1983 ዓም የመጨረሻው የፓርላማ ንግግራቸው ይህን ይመስል ነበር። ��� የተለያዩ መጽሐፎችን ባሉበት ቦታ ሁነው ለማዘዝ ይቀላቀሉን ይደውሉ።0939115238 https://t.me/noahbookdelivery
FREE