ስለ ዲያቆን ዶክተር ኢንጂነር ቅጣው እጅጉ በጥቂቱ… ��� "መሬትን አልፌያለሁ ፡፡ ማርስንም ጨብጫለሁ፡፡ የጠፈር አካላትን ጓዳቸውን ፈትሻለሁ፡፡እኛ እኮ ልዮ ጭንቅላት የታደልን የዓለም ልዕለ ሀያላን ነን፡፡ዓለም በጥበብ አይሁዳውያንን ያደንቃል፡፡ግን ከ 5ሺ ዓመት በፊት እስራኤላዊውን ሙሴን አስተዳደር ያስተማረው ካህኑ ዮቶር ኢትዮጵያዊ ነው፡፡ኢትዮጲያ ፣የአይሁዳውያንም መምህር ነበረች፡፡" ዶክተር ኢንጂነር ቅጣው እጅጉ ጥር 3/1997:: ��� እኔ እንኳን ኢትዮጵያን፣ማርስን አውቃታለሁ፡፡ ዓለምም በመዳፊ ስር ናት፡፡እና ኢትዮጵያ መሬቷ ሁሉ በማዕድን… More
FREE