ይህ በፎቶው ላይ የምታዩት ግለሰብ ሃይሉ ዲቤ መገንቱ ሲባል ከ10 ዓመታት በፊት ከሚኖርበት አካበቢ ማለትም ከአዲስ አበባ በተለምዶ አዲስ ከተማ ሰባተኛ ሰባተኛ ቀበሌ 20 ተብሎ ከሚጠራው አካበቢ አንደወጣ አልተመለሰም። በወቅቱ ዕድሜው ከ35-36 የሚገመት ሲሆን መቂ፣ ሚዛን ተፈሪ እና ናዝሬት አዳማ ቦታዎች አየን ያሉ ሰዎችን ተከትለን ብናፈላልግም ልናገኘው አልቻልንም። በመሆኑም ይህን ሰው አየን የምትሉ እና በቅርብ የምታውቁት ከሆነ በስልክ ቁጥር 0911659348 ጌታቸው በየነ መገንቱ (ወንድም) ብትደውሉ እና ብትተባበሩን ወረታውን ከፋይ ነን።
Price: FREE
Private Seller: Ethio A.